Wednesday, April 27, 2016

We Thank You! እናመሰግናለን!

We Thank You!
We dedicate the recognition to all who sacrifice their personal security to the common cause of human rights respect in Ethiopia.

እናመሰግናለን!
ዕውቅናው ለኛ ብቻ ሳይሆን በአገራችን ለደኅንነታቸው ሳይሰጉ ለሰብኣዊ መብት መከበር ራሳቸውን አሳልፈው ለሰጡ እና እየሰጡ ላሉ ይሁንልን።

(We are named one of the three finalists of Martin Ennals' Award 2016 | የ2016 የማርቲን ኤናልስ ተሸላሚ ሦስት የመጨረሻ ዕጩዎች አንዱ ተደርገናል።)

Please find here the English presser.
በአማርኛ የተዘጋጀውን መግለጫ እዚህ ተመልከቱ!

No comments:

Post a Comment