Saturday, April 26, 2014

የታሰሩ የዞን9 ጦማርያንና ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ማእከላዊ ምርመራ እነደሚገኙ ተረጋገጠ

ትላንትና ማምሻውን በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር ዋሉት 6 የዞን 9 አባላትና ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ማእከላዊ ምርመራ እንደሚገኙ ተረጋግጧል፡፡ ታሳሪዎቹን ቤተሰብ ማየት የማይችል ሲሆን ስንቅ በማቀበል ብቻ ተመልሰዋል፡፡ በተያዙበት ሰአት ቤታቸውና ቢሮአቸው የተፈተሸ ሲሆን መጽሃፍት ጋዜጦች እና ላፕፖቻቸውም ጭምር እነደተወሰዱ ማወቅ ችለናል፡፡ 

በድጋሚ የዞኑ አባላትና ወዳጆች ምንም አይነት ህገ ወጥ ስራ ላይ ያልተሰማሩ በመሆናቸው መንግስት እርምት ወስዶ በአስቸኳይ አንዲፈታቸው እንጠይቃለን! 

Zone9 has confirmed that Six Zone9 bloggers and journalist Tesfalem Woldeyes are in Addis Ababa central investigation center (meakelawi) since their arrest last night. during the arrest their house was searched and police took laptops, Newspapers and books from their home. Families were not allowed to meet them.We believe members and friends of Zone Nine have nothing to do with any illegal activities and we again request the government to release them immediately. 

#FreeZone9bloggers #FreeTesfalem #Ethiopia

No comments:

Post a Comment