Thursday, January 29, 2015

አዲስ ዜና

አዲስ ዜና 
ሶስት ዞኖች እነዳሉት የሚታወቀው የቅሊንጦ ማረሚያ ቤት በአስቸኳይ አራተኛ ዞን እየተገነባ እንደሆነ ታወቀ፡፡ በሶስቱ ዞኖች ውስጥ በአማካይ ከ100 በላይ ያልተፈረደባቸው የፍርድ ቤት ጉዳያቸውን የሚከታተሉ እስረኞች ሚገኙበት ሲሆን አሁን አራተኛው ዞን ግንባታ በፍጥነት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ 

News update - Ethiopian government prison administration is expanding kilinto prison. according to the sources the prison is establishing new 4th Zone in addition to those three zones existing now. Currently, more than 100 male cell mates are under custody in each existing Zone.

No comments:

Post a Comment