ዛሬ በዋለው ችሎት ከተለመደው ሰአት ቀደም ብለው ከከባድ ጥበቃ ጋር ፍርድ ቤት የደረሱት የዞን 9 ጦማርያን በፍቃዱ ሃይሉ ማህሌት ፋንታሁን እና አቤል ዋበላ ላይ ፓሊስ ከትላንትናው ጋር ተመሳሳይ የሆነ የ28 ቀን ጊዜ ቀጠሮ የጠየቀ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ 14 ቀን ፈቅዶለታል፡፡
ፓሊስ የጸረ ሽብር አዋጁን በመጥቀስ በሽብር ክስ ለማቅረብ ስላሰበ 28 ቀን እንዲሰጠው የጠየቀ ቢሆንም ዳኛዋ ያለምንም የተለየ ተጨማሪ ነገር ከመነሻ ጥርጣሬ ለመቀየር ፓሊስ አሳማኝ ምክንያት ባለማቅረቡ 14 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ብቻ ፈቅደዋል።
ጦማርያኖቹ ጓደኖቻችን ምንም አይነት የወንጀል ተግባር ላይ ተሰማርተው የማያውቁ መሆኑን እያስታወስን መንግስት እንዲፈታቸው አሁንም በድጋሚ ጥሪ እናቀርባለን
I was seeking this particular info for a long time.
ReplyDeleteThank you and good luck.
ReplyDeleteHey! Someone in my Facebook group shared this site with us so I came to check it out.
ReplyDelete
ReplyDeleteI'm definitely enjoying the information.
I'm bookmarking and will be tweeting
ReplyDeletethis to my followers!
Wonderful blog and great style and design.
ReplyDeleteI have been surfing on-line greater than three hours lately, but I never discovered any attention-grabbing article like yours.
ReplyDelete