(ከሰኔ 25፣ 2004 እስከ ሐምሌ 1፣ 2004)
‹‹በኢትዮጵያ ሊትሩ 135ሺህ ብር የሚሸጥ ዘይት ሊመረት ነው›› የሚል ዜና ይዞ የወጣው መሰናዘሪያ ጋዜጣ ነው፡፡ ‹‹…ቴራ የተባለ የጀርመን ካምፓኒ [ባሕርዳር] ከነሐሴ ወር ጀምሮ ሊትሩ 7,500 ዶላር የሚሸጥ ዘይት እያመረተ ለውጭ ገበያ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡….››
** ** **
‹‹ዲግሪ ያላቸው ዜጎች የጎዳና ተዳዳሪዎች ሆነዋል›› የሚል አስደንጋጭ መርዶ ያስነበበው ሪፖርተር ጋዜጣ በረቡዕ እትሙ ነው፡፡ ‹‹ቁጥራቸው በውል የማይታወቁ የማስተርስና የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው ዜጎች አዲስ አበባ ውስጥ የጎዳና ላይ ተዳዳሪዎች ሆነው መገኘታቸው ተጠቆመ፡፡
‹‹የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ… የጎዳና ላይ ተዳዳሪዎች ወደ መልካም ሕይወት ለመመለስ፣ … በማድረግ ላይ ባለው እንቅስቃሴ መምህር፣ ነርሶችና በተለያዩ ሙያዎች የተመረቁ ዜጎች የጎዳና ላይ ተዳዳሪ ሆው መገኘታቸውን አረጋግጧል….››
** ** **
‹‹ይቅርታ›› የኢሕአዴግ ቃጭል? ወይስ… ያለው ተመስገን ደሳለኝ ፍትህ ጋዜጣ ላይ ነው፡፡ ‹‹…እነሆም ማሰር፣ ከአሰሩ በኋላ በይቅርታ መልቀቅ፣ ከለቀቁ በኋላ ደግሞ ይቅርታን አንስቶ መልሶ ማሰር…‹በይቅርታ ተቀባዩ አንገት ላይ ተንጠልጥሎ ቀሪ ዘመንን በሞላ ‹ኪሊ፣ ኪል…› የሚል ‹ቃጭል› ነው›…››
‹‹በኢትዮጵያ ሊትሩ 135ሺህ ብር የሚሸጥ ዘይት ሊመረት ነው›› የሚል ዜና ይዞ የወጣው መሰናዘሪያ ጋዜጣ ነው፡፡ ‹‹…ቴራ የተባለ የጀርመን ካምፓኒ [ባሕርዳር] ከነሐሴ ወር ጀምሮ ሊትሩ 7,500 ዶላር የሚሸጥ ዘይት እያመረተ ለውጭ ገበያ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡….››
** ** **
‹‹ዲግሪ ያላቸው ዜጎች የጎዳና ተዳዳሪዎች ሆነዋል›› የሚል አስደንጋጭ መርዶ ያስነበበው ሪፖርተር ጋዜጣ በረቡዕ እትሙ ነው፡፡ ‹‹ቁጥራቸው በውል የማይታወቁ የማስተርስና የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው ዜጎች አዲስ አበባ ውስጥ የጎዳና ላይ ተዳዳሪዎች ሆነው መገኘታቸው ተጠቆመ፡፡
‹‹የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ… የጎዳና ላይ ተዳዳሪዎች ወደ መልካም ሕይወት ለመመለስ፣ … በማድረግ ላይ ባለው እንቅስቃሴ መምህር፣ ነርሶችና በተለያዩ ሙያዎች የተመረቁ ዜጎች የጎዳና ላይ ተዳዳሪ ሆው መገኘታቸውን አረጋግጧል….››
** ** **
‹‹ይቅርታ›› የኢሕአዴግ ቃጭል? ወይስ… ያለው ተመስገን ደሳለኝ ፍትህ ጋዜጣ ላይ ነው፡፡ ‹‹…እነሆም ማሰር፣ ከአሰሩ በኋላ በይቅርታ መልቀቅ፣ ከለቀቁ በኋላ ደግሞ ይቅርታን አንስቶ መልሶ ማሰር…‹በይቅርታ ተቀባዩ አንገት ላይ ተንጠልጥሎ ቀሪ ዘመንን በሞላ ‹ኪሊ፣ ኪል…› የሚል ‹ቃጭል› ነው›…››